document.write(''); document.write('
ኢትዮጵያ ላይ የሚደርሰውን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቋቋም ዳያስፖራው ለቤተሰቦቹ የሚልከውን ገንዘብ በህጋዊ መንገድ ማድረግ ይኖርበታል። በጥቁር ገበያ መላክ ህወሓትን ማስታጠቅ እና መደገፍ ማለት ነው። #SayNoToParallelMarket #TPLFTerroristGroup